አማርኛን በዘዴ / Amharic With Style: Level 1 - Volume 2 - Paperback

አማርኛን በዘዴ / Amharic With Style: Level 1 - Volume 2 - Paperback

$21.58


by Carol Desta (Author)

ይህ አማርኛን በዘዴ የተሰኘው የአማርኛ መማሪያ መፅሐፍ በፋሬስ አካዳሚ ወስጥ ለማስተማሪያነት የተዛጋጀ ነው። ሆኖም ግን በዚህ አካዳሚ ውስጥ ተሳታፊ ለማይሆኑም ተማሪዎች በወላጆቻቸው አጋዥነት የአማርኛን ፊደላት መማር በሚችሉበት ሁኔታ የተዘጋጀ ነው። በየትኛውም ሃገር ውስጥ የሚኖሩ የዲያስፖራ ልጆችን የአማርኛ ቋንቋን ለማስተማር ይጠቅማል። በዚህ የደረጃ-አንድ መማሪያ መፅሐፍ ላይ ተማሪዎች ፊደላትን ለይተው እንዲያውቁና ፊደላትን ማንበብ እንዲሁም መፃፍ አንዲችሉ ይረዳቸው ዘንድ በአቅማቸው ተመጣጥኖ ተዘጋጅቷል ስለሆነም በደረጃ አንድ ተጠቃሚ ሊሆኑ የሚችሉ ተማሪዎች ከዚህ በመቀጠል ከተዘረዘሩት ነጥቦች መሃል አንዱን ወይንም ሁሉንም ሊያሟሉ ይገባል ፦ - እድሜያቸው ከ 4 እስከ 6 የሆኑ ተማሪዎች መሆን ይኖርባቸዋል - የእንግሊዘኛን ቋንቋ በትንሽም ደረጃ ቢሆን መስማትና የተወሰኑ ቃላትን መናገር የሚችሉ - የእንግሊዝኛ ፊደላትን በደንብ ማንበብ የሚችሉ

Number of Pages: 70
Dimensions: 0.19 x 11.69 x 8.27 IN
Publication Date: November 07, 2020
Shop Pay Continue Shopping

Estimated delivery: June 19 - June 22, 2026

Secure Checkout

Free Returns

Proudly USA Based

Accepted Payment Methods

American Express
Apple Pay
Diners Club
Discover
Google Pay
Mastercard
PayPal
Shop Pay
Visa